Event
ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ስራ ማህበር በቻይና አፍሪካ ኢንተርፕረነርስ ጉባኤ ተሣተፈ።
ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ስራ ማህበር በቻይና አፍሪካ ኢንተርፕረነርስ ጉባኤ ተሣተፈ። በአዲስ አበባ አፍሪካ ህብረት ማንዴላ አዳራሽ በተካሄደው በዚህ ታላቅ ጉባኤ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀስላሴን ጨምሮ ባለሥልጣናት፣ የአፍሪካ ህብረት መሪዎችና የግሉ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
Read Full Article